አስተያየቶችን ይዩ
Print
ሃያ ስድስተኛው የዓለም ነፃ የፕሬስ ቀን በአዲስ አበባ በተለያዩ መድረኮች መከበር ጀምሯል።
የፕሬስ ነፃነት ባንዳንድ አገሮች መልካም ርምጃ ቢያሳይም፣ በሌሎች አገሮች ደሞ ከፍ ያሉ እንቅፋቶች እንዳጋጠሙት፣ የተለያዩ ጋዜጠኞች ተናግረዋል። መለስካቸው አምኃ ዘገባ አለው።
ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምጽ ፋይል ያዳምጡ።
No media source currently available
የፌስቡክ አስተያየት መስጫ