በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ወባ በኢትዮጵያ


ዶ/ር ሊያ ታደሰ የጤና ጥበቃ ሚንስትር ድኤታ
ዶ/ር ሊያ ታደሰ የጤና ጥበቃ ሚንስትር ድኤታ

የወባ በሽታን በመከላከል ረገድ ሃገራችን ስኬታማ ተግባራትን እያከናወነች ነው ተባለ፡፡

ባለፉት 6 ዓመታት ብቻ የወባ ስርጭት በግማሽ መቀነሱን የጤና ጥበቃ ሚኒስትር ደኤታዋ ዶ/ር ሊያ ታደሰ አስታውቀዋል፡፡

12ኛው የዓለም የወባ ቀን በድሬዳዋ በልዩልዩ ዝግጅቶች ተከብሯል፡፡

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምጽ ፋይል ያዳምጡ።

ወባ በኢትዮጵያ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:49 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG