ድሬዳዋ —
ባለፉት 6 ዓመታት ብቻ የወባ ስርጭት በግማሽ መቀነሱን የጤና ጥበቃ ሚኒስትር ደኤታዋ ዶ/ር ሊያ ታደሰ አስታውቀዋል፡፡
12ኛው የዓለም የወባ ቀን በድሬዳዋ በልዩልዩ ዝግጅቶች ተከብሯል፡፡
ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምጽ ፋይል ያዳምጡ።
ቀጥተኛ መገናኛ