በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የዓለም የምግብ ቀን ተከበረ


የካቶሊካዊት ቤተክርስቲያን ሊቀ ጳጳስ አቡነ ፍራንሲስ
የካቶሊካዊት ቤተክርስቲያን ሊቀ ጳጳስ አቡነ ፍራንሲስ

እአአ ጥቅምት 16 የዓለም የምግብ ቀን ነው፡፡

ዕለቱ በተለያዩ የዓለማችን ክፍሎች ታስቦ የዋለ ሲሆን፣ በሮማም የካቶሊካዊት ቤተክርስቲያን ሊቀ ጳጳስ አባ ፍራንሲስ በተገኙበት በከፍተኛ ሥነ ሥርዓት ታስቧል፡፡

በሮማ በተካሄደው ኦፊሴላዊ የመታሰቢያ ቀን፣ አቡነ ፍራንሲስ ለመላው ዓለም መንግሥታት ጥሪ ማቅረባቸውን፣ አፅንዖት የሰጡትም በጋራ መሥራትንና ለፍልሰተኞች ዋስትና መስጠትን እንደሆነ የቪኦኤዋ ዘጋቢ ኪም ለዊስ ዘግባለች፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

የዓለም የምግብ ቀን ተከበረ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:08 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG