ዋሺንግተን ዲሲ —
የእኩልነት መዛባት እና ሊሎችንም ማኅበራዊ ችግሮች ላይ ያተኮሩ የሴቶች ሰልፎች ቅዳሜና እሁድ ዩናይትድ ስቴትስና አውሮፓ ትላልቅ ከተሞች ተካሂደዋል።
ባለፈው ዓመት በዚሁ ወቅት ሴቶች ድምቅ ሮዝ ኮፍያዎችን አድርገው ዶናልድ ትረምፕ በፕሬዚዳንትነት መመረጣቸው እና እሳቸው በሴቶችና ውኅዳን የህብረተሰብ ክፍሎችን በተመለከተ ያላቸውን አመለካከት በመቃወም ሰልፎች ማካሄዳቸው ይታወሳል።
የዘንድሮው ሰልፎች ደግሞ ስፋት ያላቸው የፍትህ መጓደል አድራጎቶችን የሚታገል እንቅስቃሴ ለመፍጠር የታለሙ መሆናቸውን ጠቅሳ ዝላቲሳ ሆክ ከዋሽንግተን ያጠናቀረችውን ዘገባ ቆንጂት ታየ ታቀርባለች::
ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።
የፌስቡክ አስተያየት መስጫ