በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የኢትዮጵያ ሴቶች ሃገርአቀፍ የሰላም ጉባዔ


ሳህለወርቅ ዘውዴ /ፕሬዚዳንት/
ሳህለወርቅ ዘውዴ /ፕሬዚዳንት/

በመንግሥት ከፍተኛ ኃላፊነት ላይ ከተቀመጡት ኢትዮጵያዊያን ሴቶች ብርቱ ሥራ እና ከፍ ያለ ውጤት እንደሚጠበቅ ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ አሳሰቡ።

በመንግሥት ከፍተኛ ኃላፊነት ላይ ከተቀመጡት ኢትዮጵያዊያን ሴቶች ብርቱ ሥራ እና ከፍ ያለ ውጤት እንደሚጠበቅ ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ አሳስበዋል።
ለዚህም ጊዜ እንደሌለና በፍጥነት ወደተጨባጭ ድርጊቶች መሸጋገር እንደሚያስፈልግ ፕሬዚዳንቷ አስገንዝበዋል።

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ

የኢትዮጵያ ሴቶች ሀገርቀፍ የሰላም ኮንፈረስ
please wait

No media source currently available

0:00 0:07:01 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG