በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ሴቶችና ቤተሰብ

ሮዝ መስቲካ
ሮዝ መስቲካ

ለኢትዮጵያ የመንግሥት ሰራተኛ ሴቶች የሚሰጠው የወሊድ ፈቃድ ሦስት ወር የነበረው አራት ወር እንዲሆን ተራዝሟል።

ለኢትዮጵያ የመንግሥት ሰራተኛ ሴቶች የሚሰጠው የወሊድ ፈቃድ ሦስት ወር የነበረው አራት ወር እንዲሆን ተራዝሟል።

ለመንግሥትም ሆነ ለግል ድርጅት ተቀጣሪዎች የወሊድ ፈቃድ ስድሥት ወር እንዲሆን በማህበራዊ ድረ ገፆች ላይ ስትሟገት የቆየችው ወይዘሮ ሮዝ መስቲካን የሴቶችና ቤትሰብ ፕሮግራም አዘጋጅ ቆንጂት ታየ አነጋግራታለች።

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

ሴቶችና ቤተሰብ
please wait

No media source currently available

0:00 0:07:07 0:00

  • 16x9 Image

    ቆንጂት ታየ

This item is part of

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG