በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የአማራ ማንነትና ወሰን አስመላሽ ኮሚቴዎች ጥምረት


ባህር ዳር
ባህር ዳር

አራት የአማራ ማንነትና ወሰን አስመላሽ ኮሚቴዎች ጥምረት መሰረቱ። ጥምረቱ ሰላማዊ ትግል በማድረግ የህዝቦችን ጥያቄ ለመመለስ የበለጠ አቅም እንደሚፈጥር አባላቱ ተስፋቸውን ገልፀዋል።

የራያ፣ የደራ፣ የመተከልና የጠለምት አማራ ማንነትና የወሰን አስመላሽ ኮሚቴዎች ናቸው በጋራ ጥምረት የመሰረቱት።

የወልቃይት አማራ ማንነትና የወሰን አስመላሽ ኮሚቴ ግን እንዳልተካተተ፤ የጥምረቱ ጊዜያዊ አስተባባሪዎች ተናግረዋል።

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ

የአማራ ማንነትና ወሰን አስመላሽ ኮሚቴዎች ጥምረት
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:28 0:00


XS
SM
MD
LG