በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ግጭት በወሎ ዩኒቨርስቲ


በወሎ ዩኒቨርሲቲ ትናንት የተቀሰቀሰው ግጭት ዛሬም ቀጥሏል። በግጭቱ ጉዳት ደርሷል። በአማራና በኦሮሞ ብሔረሰብ ተወላጆች መካከል መካረር ተፈጥሮ ግጭት እንዳይከሰት የኃይማኖት አባቶች በተማሪዎች መካከል ተገኝተው ምክር ሰጥተዋል።

የኃይማኖት አባቶች፣ የአገር ሽማግሌዎችና ከፍተኛ የክልሉ ባለሥልጣናትን የያዘ ቡድን በዩኒቨርስቲው ተገኝቶ ቀኑን ሙሉ ሲመክር ውሏል። (ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ)

ግጭት በወሎ ዩኒቨርስቲ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:22 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG