በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ስለ ወልቂጤ የተቃውሞ ሰልፍ ነዋሪዎች ይናገራሉ


በዛሬው ዕለት ቁጥራቸው የበዛ የወልቂጤ ከተማ ነዋሪዎች ለተቃውሞ ሰልፍ አደባባይ መውጣታቸው ታውቋል። የተቃውሞው ምክኒያት የመሰረተ ልማት እጦት መሆኑን የሰልፉ ተሳታፊዎችና የከተማው ነዋሪዎች ነግረውናል።

በጉራጌ ዞን በወልቂጤ ከተማ ለተቃውሞ ሰልፍ የወጡት ነዋሪዎች እንደገለጹልን፤ ለዛሬው ሰልፍ ዋና ምክኒያት በከተዋ ይሰራል ተብሎ የመሰረት ድንጋይ የተጣለለት ሆስፒታል ገንዘብ ወደ ሌላ ቦታ ተዛውሯል የሚል መረጃ ስለደረሳቸው መሆኑን ተናግረዋል።

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምጽ ፋይል ያድምጡ።

ስለ ወልቂጤ የተቃውሞ ሰልፍ ነዋሪዎች ይናገራሉ
please wait

No media source currently available

0:00 0:08:05 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG