በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በወልቂጤ የታስሩ አለመፈታታቸውና ጥያቄዎች አለመመለሳቸውን ነዋሪዎች ገለፁ


የጉራጌ ዞን ዋና ከተማ በሆነችው ወልቂጤ ከሳምንት በፊት የተጀመረው አድማ እያበቃ ቢሆንም የታሰሩ አለመፈታታቸውን፣ ጥያቄዎችም አለመመለሳቸውን ነዋሪዎች ገለፁ፡፡

የጉራጌ ዞን ዋና ከተማ በሆነችው ወልቂጤ ከሳምንት በፊት የተጀመረው አድማ እያበቃ ቢሆንም የታሰሩ አለመፈታታቸውን፣ ጥያቄዎችም አለመመለሳቸውን ነዋሪዎች ገለፁ፡፡ እንኳን የበፊቶቹ ሊፈቱ እኛም እየተፈለግን ነው ብለዋል - ከሦስት ወር በፊት የተቋቋመው የልማት ኮሚቴ ሰብሳቢ የሆነ ወጣት፡፡

የክልሉ መንግሥት በሰጠው ምላሽ የታሰሩት በደረቅ ወንጀል የተሳተፉ ናቸው ብለዋል፡፡ የሞተው ወጣት አንድ መሆኑን በመግለፅም ጉዳዩ እየተጣራ እንደሆነ አስታውቋል - ነዋሪዎቹ የሟቾቹ ቁጥር ሁለት እንደሆነ ነው የሚገልፁት፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

በወልቂጤ የታስሩ አለመፈታታቸውና ጥያቄዎች አለመመለሳቸውን ነዋሪዎች ገለፁ
please wait

No media source currently available

0:00 0:07:41 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG