በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በወላይታና በሲዳማ መካከል እርቀ ሰላም የማውረድ እንቅስቃሴ


በወላይታና በሲዳማ ብሄር መካከል እርቀ ሰላም የማውረድ እንቅስቃሴ ቀጥሏል፡፡

በወላይታና በሲዳማ ብሄር መካከል እርቀ ሰላም የማውረድ እንቅስቃሴ ቀጥሏል፡፡

ትናንት የወላይታ አገር ሸማግሌዎች በግጭቱ የተጎዱ የሲዳማ ተወላጆችን ሃዋሳ መጥተው በባህላዊ ሥርዓት ያፅናኑ ሲሆን የሲዳማ ሸማግሌዎችም ወላይታ ሶዶ በመሄድ ጠይቀዋል፡፡

በቀጣይም እርቀ ሰላም የማውረድና የይቅርታ ሥርዓት ከህዝብና ከወጣቶች ጋርም ይፈፀማል ተብሏል፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ

በወላይታና በሲዳማ መካከል እርቀ ሰላም የማውረድ እንቅስቃሴ
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:09 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG