ዋሺንግተን ዲሲ —
የዋይት ሃውስ ቤተ መንግሥት ቃል አቀባይ ሳራ ሳንደርስ በሰጡት መግለጫ “ጥቂት ሰላም አስከባሪዎች ይቆያሉ” ብለዋል፡፡
በአሁኑ ጊዜ ሶሪያ ውስጥ የእስልምና መንግሥት ርዝራዥ ታጣቂዎችን የሚወጉትን የኩርድ ኃይሎች የሚረዱ ወደ ሁለት ሺህ የሚጠጉ አሜሪካውያን ወታደሮች አሉ።