በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

2መቶ ዩናይትድ ስቴትስ ወታደሮች ሶሪያ ይቆያሉ


ፎቶ ፋይል
ፎቶ ፋይል

ዩናይትድ ስቴትስ ወታደሮችዋን ከሶሪያ ካስወጣች በኋላ ቢያንስ ሁለት መቶ የሚሆኑ ወታደሮቿ እንደሚቆዩ ትናንት ዋይት ሃውስ አስታውቋል።

የዋይት ሃውስ ቤተ መንግሥት ቃል አቀባይ ሳራ ሳንደርስ በሰጡት መግለጫ “ጥቂት ሰላም አስከባሪዎች ይቆያሉ” ብለዋል፡፡

በአሁኑ ጊዜ ሶሪያ ውስጥ የእስልምና መንግሥት ርዝራዥ ታጣቂዎችን የሚወጉትን የኩርድ ኃይሎች የሚረዱ ወደ ሁለት ሺህ የሚጠጉ አሜሪካውያን ወታደሮች አሉ።

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG