በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

“የ2016 ፀረ - ርሃብ ትግል” ሪፖርት ይፋ ተደረገ


የዓለም የምግብ ፕሮግራም /WFP/ እአአ 2016 የዓለም የርሃብ ይዞታ በተመለከተ የአካሄደውን ግምገማ ውጤቱን ይፋ አድርጓል፡፡

የዓለም የምግብ ፕሮግራም /WFP/ እአአ 2016 የዓለም የርሃብ ይዞታ በተመለከተ የአካሄደውን ግምገማ ውጤቱን ይፋ አድርጓል፡፡

በመካከለኛው ምስራቅ በአፍሪካና በሌሎችም የዓለም አካባቢዎች ያሉት አጣዳፊ የግጭት ሁኔታዎች የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት በ2030 ርሃብን ጨርሶ ለማስወገድ የያዘውን ጥረት እያስተጓጎለባቸው መሆኑን አስገንዝቧል፡፡

“የ2016 ፀረ - ርሃብ ትግል” በሚል ርዕስ ይፋ የተደረገውን የዓለም የምግብ ፕሮግራም ሪፖርት ተንተርሳ ሊሳሽ ላይን ከጄኔቫ ዘግባለች፡፡

የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡

“የ2016 ፀረ - ርሃብ ትግል” ሪፖርት ይፋ ተደረገ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:55 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG