በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ሦስት ዩኒቨርስቲዎች ለ2013 የትምህር ዘመን ዝግጁ መሆናቸውን ጠቆሙ


የአምቦ፣ ወለጋና ደምቢ ዶሎ ዩኒቨርሲቲዎች በ2013 የትምህርት ዘመን ተማሪዎችን ለማስተማር ዝግጅት አድርገናል ብለዋል።

የዩኒቨርሲቲዎቹ ፕሬዚዳንቶች ዩኒቨርሲቲዎቻቸው የኮቪድ-19 ወረርሽኝን አስቀድሞ እየተከላከሉና የተማሪዎችን ደኅንነት እያስጠበቁ ትምህርት ለመስጠት የሚያስችል ቁመና ላይ መሆናቸውን አስታውቀዋል።

ባለፈው ዓመት በኮቪድ-19 ምክንያት ትምህርታቸውን አጠናቀው ያልተመረቁ ተማሪዎችን ተቀብሎ አስተምሮ በሁለት ወራት ውስጥ ለማስመረቅም የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር ውሳኔ እየጠበቁ መሆናቸውን ገልፀዋል።

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

ሦስት ዩኒቨርስቲዎች ለ2013 የትምህር ዘመን ዝግጁ መሆናቸውን ጠቆሙ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:52 0:00


XS
SM
MD
LG