በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በምዕራብ እና ቄለም ወለጋ ዞኖች የስልክ እና የኢንተርኔት አገልግሎት መቋረጡ ተገለፀ


በምዕራብ እና ቄለም ወለጋ ዞኖች አንዳንድ ከተሞችና ወረዳዎች ውስጥ የስልክና ኢንተርኔት አገልግሎት መቋረጡን ቤተሰቦቻቸውን ለማግኘት እንደተቸገሩ የተናገሩ ግለሰቦች ገለፁ።

የኦሮምያ ኮሙኒኬሽንስ ቢሮ ሃላፊ አቶ ጌታቸው ባልቻ በተጠቀሱ ስፍራዎች አገልግሎቱ ስለመቋረጡ መረጃ እንደሌላቸው አስታውቀዋል።

መንግሥት "በቦታው የሚንቀሳቀሱ አጥፊ ሃይሎች ላይ እርምጃ እየወሰደ ነው። አካባቢውን ሰላም ለማድረግ እርምጃው ይቀጥላል" ብለዋል አቶ ጌታቸው።

በዚህ ዙሪያ ከኢትዮ-ቴሌኮም የሥራ ሃላፊዎች መረጃ ለማግኘት አልተቻለም።

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምጽ ፋይል ያድምጡ፡

በምዕራብ እና ቄለም ወለጋ ዞኖች የስልክ እና የኢንተርኔት አገልግሎት መቋረጡ ተገለፀ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:03 0:00


XS
SM
MD
LG