በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በምሥራቅ ወለጋ ሰዎች እየታሰሩ ነው


ወለጋ
ወለጋ

በሆሮ ጉዱሩ ወለጋ ዞን አቤ ዶንጎሮና በምሥራቅ ወለጋ ሊሙ ገሊላ ወረዳዎች ቁጥራቸው ከሃያ በላይ የሚሆኑ ሰዎች በመንግሥት ቁጥጥር ሥር መዋላቸው ተነገረ፡፡

በሆሮ ጉዱሩ ወለጋ ዞን አቤ ዶንጎሮና በምሥራቅ ወለጋ ሊሙ ገሊላ ወረዳዎች ቁጥራቸው ከሃያ በላይ የሚሆኑ ሰዎች በመንግሥት ቁጥጥር ሥር መዋላቸው ተነገረ፡፡

የሊሙ ገሊላ አስተዳዳሪ ሰዎች ስለመታሰራቸው ግን የሚያውቁት ነገር እንደሌለ ለቮኦኤ ተናግረዋል፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

በምሥራቅ ወለጋ ሰዎች እየታሰሩ ነው
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:54 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG