በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በቆንዳላ ወረዳ በቀጠለው ግጭት የንጹሐን ዜጎች ሕይወት መጥፋቱ ተገለጸ


በቆንዳላ ወረዳ በቀጠለው ግጭት የንጹሐን ዜጎች ሕይወት መጥፋቱ ተገለጸ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:38 0:00

በቆንዳላ ወረዳ በቀጠለው ግጭት የንጹሐን ዜጎች ሕይወት መጥፋቱ ተገለጸ

በምዕራብ ወለጋ ዞን ቆንዳላ ወረዳ፣ በመንግሥት የጸጥታ ኀይሎች እና በኦሮሞ ነጻነት ሠራዊት መካከል በቀጠለው ግጭት፣ ቢያንስ አራት ሰዎች እንደተገደሉ ነዋሪዎች አረጋግጠዋል።

ግጭቱን አስመልክቶ ከቆንዳላ ወረዳ እና ከምዕራብ ወለጋ ዞን አስተዳደር፣ ከኦሮሚያ ክልል የአስተዳደር እና ጸጥታ ቢሮ እንዲሁም ከፌደራሉ የኮምዩኒኬሽን አገልግሎት ምላሽ ለማግኘት ያደረግነው ሙከራ ለጊዜው አልተሳካም።

መንግሥትም ሆነ የኦሮሞ ነጻነት ሠራዊት ከዚህ ቀደም በሰጧቸው ምላሾች፣ ሰላማውያን ሰዎችን ዒላማ እንደማያደርጉ በመግለጽ የሚቀርቡባቸውን ክሶች አስተባብለዋል።

ዝርዝሩን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።

መድረክ / ፎረም

XS
SM
MD
LG