በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የስልክና ኢንተርኔት አገልግሎት መጀመር አስመልክቶ አስተያየት


በምእራብ ኦሮምያ ወለጋ ዞኖች ተዘግቶ የነበረው የስልክና ኢንተርኔት አገልግሎት መከፈቱ እንዳስደሰታቸው የአካባቢው ነዋሪዎች እየተናገሩ ነው።

አገልግሎቱ እንዲቋረጥ የተደረገው “በፀጥታ ችግር” ምክንያት እንደነበረ የምዕራብ ወለጋ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ ኤልያስ ኡመታ ጠቅሰው አሁን መከፈቱ ኅብረተሰቡ የኮሮናቫይረስን ሥርጭት መከላከል እንዲችል ለማድረግ ተጨማሪ አቅም እንደሚፈጥር ተናግረዋል።

አገልግሎቱን “ለእኩይ አድራጎት ይጠቀማሉ” ያሏቸው ግለሰቦችም ያንን አድራጎታቸውን እንዲያቆሙና ለበጎ ተግባር እንዲያውሉት አስተዳዳሪው ጥሪ አቅርበዋል::

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

የስልክና ኢንተርኔት አገልግሎት መጀመር አስመልክቶ አስተያየት
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:37 0:00


የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG