ነቀምት —
በነቀምቴ፣ ጊምቢና ሆሮ ጉዱሩ ወለጋ ሰዎች በኮማንድ ፖስት ቁጥጥር ስር መዋላቸው ተገለጸ፡፡
ቁጥጥር ስር የዋሉ ግለሰቦች ቤተሰቦች እንደሚሉት ከሆነ ሰዎቹ ቁጥጥር ስር የዋሉት ከኦነግ ጋር ተያያዥነት አላቸው ተብሎ በመጠርጠሩ ነው፡፡
የአካባቢው ኮማንድ ፖስት በበኩሉ ከአባ ቶርቤ ውጭ ማንንም አልያዝንም ብሏል፡፡
ናኮር መልካ
ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።
በነቀምቴ፣ ጊምቢና ሆሮ ጉዱሩ ወለጋ ሰዎች በኮማንድ ፖስት ቁጥጥር ስር መዋላቸው ተገለጸ፡፡
በነቀምቴ፣ ጊምቢና ሆሮ ጉዱሩ ወለጋ ሰዎች በኮማንድ ፖስት ቁጥጥር ስር መዋላቸው ተገለጸ፡፡
ቁጥጥር ስር የዋሉ ግለሰቦች ቤተሰቦች እንደሚሉት ከሆነ ሰዎቹ ቁጥጥር ስር የዋሉት ከኦነግ ጋር ተያያዥነት አላቸው ተብሎ በመጠርጠሩ ነው፡፡
የአካባቢው ኮማንድ ፖስት በበኩሉ ከአባ ቶርቤ ውጭ ማንንም አልያዝንም ብሏል፡፡
ናኮር መልካ
ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።
የፌስቡክ አስተያየት መስጫ