በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ከኦነግ ጋር ተያያዥነት አላቸው የተባሉ ግለሰቦች በኮማንድ ፖስቱ ተያዙ


በነቀምቴ፣ ጊምቢና ሆሮ ጉዱሩ ወለጋ ሰዎች በኮማንድ ፖስት ቁጥጥር ስር መዋላቸው ተገለጸ፡፡

በነቀምቴ፣ ጊምቢና ሆሮ ጉዱሩ ወለጋ ሰዎች በኮማንድ ፖስት ቁጥጥር ስር መዋላቸው ተገለጸ፡፡

ቁጥጥር ስር የዋሉ ግለሰቦች ቤተሰቦች እንደሚሉት ከሆነ ሰዎቹ ቁጥጥር ስር የዋሉት ከኦነግ ጋር ተያያዥነት አላቸው ተብሎ በመጠርጠሩ ነው፡፡

የአካባቢው ኮማንድ ፖስት በበኩሉ ከአባ ቶርቤ ውጭ ማንንም አልያዝንም ብሏል፡፡

ናኮር መልካ

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ

ከኦነግ ጋር ተያያዥነት አላቸው የተባሉ ግለሰቦች በኮማንድ ፖስቱ ተያዙ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:19 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG