በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በወልቂጤ ከተማ ሁለት ወጣቶች በፀጥታ ኃይሎች ተገደሉ


ወልቂጤ
ወልቂጤ

በወልቂጤ ከተማ የተካሄደውን የተቃውሞ ሰልፍ ተከትሎ ሁለት ወጣቶች በፀጥታ ኃይሎች ጥይት መገደላቸውን እና ሌሎችም መቁሰላቸውን የዓይን እማኞች አስታወቁ፡፡

በወልቂጤ ከተማ የተካሄደውን የተቃውሞ ሰልፍ ተከትሎ ሁለት ወጣቶች በፀጥታ ኃይሎች ጥይት መገደላቸውን እና ሌሎችም መቁሰላቸውን የዓይን እማኞች አስታወቁ፡፡

የወጣቶችን መሞት ተከትሎ በቀጠለው ተቃውሞ ደግሞ የመንግሥት ተሽከርካሪዎች እና ጽ/ቤት መቃጠላቸውንም አመልክተዋል፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡

በወልቂጤ ከተማ ሁለት ወጣቶች በፀጥታ ኃይሎች ተገደሉ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:57 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG