No media source currently available
በወልቂጤ ከተማ የተካሄደውን የተቃውሞ ሰልፍ ተከትሎ ሁለት ወጣቶች በፀጥታ ኃይሎች ጥይት መገደላቸውን እና ሌሎችም መቁሰላቸውን የዓይን እማኞች አስታወቁ፡፡