በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በተለያዩ ሀገራት የማራቶን ውድድሮች ኢትዮጵያውያን አትሌቶች አሸነፉ


በተለያዩ ሀገራት የማራቶን ውድድሮች ኢትዮጵያውያን አትሌቶች አሸነፉ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:21 0:00

በተለያዩ ሀገራት የማራቶን ውድድሮች ኢትዮጵያውያን አትሌቶች አሸነፉ

በልዩ ልዩ ሀገራት፣ ትላንት እሑድ በተካሔዱ የማራቶን ውድድሮች፣ ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ድል ቀንቷቸዋል፡፡

በሴቶች ምድብ፣ ሁለት ኢትዮጵያውያን አትሌቶች፣ የዓለም ምርጥ የዓመቱ አትሌቶች ዕጩ ዝርዝር ውስጥ ሲካተቱ፣ በወንዶች ከኢትዮጵያ የተመረጠ አትሌት የለም፡፡

የእስራኤል-ሐማስ ጦርነት፣ በስፖርታዊ ውድድሮች ላይ ተጽእኖ እያሳደረ ነው፡፡

ዝርዝሩን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።

መድረክ / ፎረም

XS
SM
MD
LG