በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ሳምንታዊ የስፖርት ፕሮግራም


ኬንያዊው በታንናው የበርሊን ማራቶን የወቅቱን ፈጣን ጊዜ በማስመዝገብ በማሽነፍ አይበገሬነቱን አረጋገጠ።

ከመስከረም 8 እስከ መስከረም 16 ቀን 2008 ዓ.ም. በሪችመንድ ቨርጂንያ የተካሄደውና የኤርትራ ጋላቢዎች የተሳተፉበት የዓለም የጎዳና ቢሲክሌት ውድድር በጥሩ ሁኔታ ተጠናቀቀ። ዕድሜአቸው ከ 23 በታች በሆኑ ተወዳዳሪዎች የተሳተፈው መርሃዊ ቅዱስ በ 11ኝነት አጠናቋል።

በይደር በተላለፈው የኢትዮጵያ ጥሎ ማለፍ እግር ኳስ ውድድር የመከላከያ ቡድን የ 2007 ዓም ዋንጫን ወሰደ።

ሳምንታዊ የስፖርት ፕሮግራም 7'37"
please wait

No media source currently available

0:00 0:07:37 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

XS
SM
MD
LG