ሩሲያ በዩክሬን ሲቪሎች ላይ የምታደርሰው ጥቃት ከፍ ብሏል
/ማሳሰቢያ በዚህ ዘገባ ውስጥ አንዳንድ ተመልካቾች አዋኪ ሆነው የሚያገኟቸው ምስሎች ሊኖሩ ይችላሉ/ የዩክሬኑ ፕሬዚዳንት ሩሲያ ያለ አንዳች ቆስቋሽ ምክኒያት በአገራቸው ላይ የከፈተችው ጦርነት መላውን አውሮፓ አደጋ ላይ የሚጥል “ውደመት ነው” አሉ። ሁለተኛ ወሩን በያዘው ጦርነት፣ የዩክሬይኗን ዋና ከተማ ኪየቭን ከእጁ ለማስገባት የሩሲያ ጦር አቅዶት የነበረውን ውጥኑን የተወ ይመስላል። ይሁን እንጂ ምዕራባውያን ኃያላን ከነበሩበት ወታደራዊ ይዞታ በማፈግፈግ ላይ ያሉትን የሩሲያ ወታደሮች አስገድዶ መድፈር እና በሰላማዊ ሰዎች ላይ በርሸና መልክ ተፈጽመዋል የተባሉ ግድያዎችን ጨምሮ በጦር ወንጀለኝነት ይከሳሉ።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጁላይ 26, 2024
የኢትዮጵያውያኑ ባህላዊ ማዕድ እና አብሮነት ታዛ - በሚልዋኪ
-
ጁላይ 26, 2024
የፕሬዝደንት ጆ ባይደን ንግግር
-
ጁላይ 23, 2024
አምስት ሚሊዮን ኢትዮጵያውያንን በኮዲንግ ሞያ የማብቃት መርሐ ግብር ይፋ ኾነ
-
ጁላይ 22, 2024
የነዋሪዎች አስተያየት በፕሬዝደንት ባይደን ውሳኔ ላይ
-
ጁላይ 18, 2024
ጄ. ዲ. ቫንስ “አሜሪካ ትቅደም” መሪ ቃላቸው እንደሆነ አስታወቁ