በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ከዋልድባ ገዳም ተይዘው በእስር የሚገኙት መነኮሳት


ከዋልድባ ገዳም ተይዘው በእስር የሚገኙት ሁለቱ መነኮሳት ሀይማኖታዊ ልብሳቸውን ከመልበስ እንዳይከለከሉ ፍ/ቤት ትዕዛዝ ሰጠ፡፡

ከዋልድባ ገዳም ተይዘው በእስር የሚገኙት ሁለቱ መነኮሳት ሀይማኖታዊ ልብሳቸውን ከመልበስ እንዳይከለከሉ ፍ/ቤት ትዕዛዝ ሰጠ፡፡ በቅጣት ተገልለው የቆዩት አባ ገብረእየሱስም ከቅጣት ቤት መውጣታቸው ተሰማ፡፡

ፍርድ ቤቱ ዓቃቤ ሕግ ምስክሮቹም እንዲያቀርብ ቀጠሮ ይዟል፡፡

ሙሉውን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያገኛሉ።

ከዋልድባ ገዳም ተይዘው በእስር የሚገኙት መነኮሳት
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:35 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG