በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የአሜሪካ መራጮች ከመጪው የትራምፕ አመራር ዐዲስ ነገርን ይጠብቃሉ


የአሜሪካ መራጮች ከመጪው የትራምፕ አመራር ዐዲስ ነገርን ይጠብቃሉ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:12 0:00

የአሜሪካ መራጮች ከመጪው የትራምፕ አመራር ዐዲስ ነገርን ይጠብቃሉ

ተመራጩ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ፣ በያዝነው የአውሮፓውያኑ ወር መጨረሻ፣ 47ኛው የዩናይትድ ስቴትስ መሪ በመኾን ቃለ መሐላ ይፈጽማሉ።

የዩናይትድ ስቴትስ መራጮች፣ ከቀጣዩ ፕሬዚዳንታቸው በሚጠብቁት ጉዳይ ላይ ይለያያሉ፡፡

የቪኦኤው ዘጋቢ ስካት ስተርንስ ያጠናቀረውን ዘገባ ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።

መድረክ / ፎረም

XS
SM
MD
LG