አጋሩ
አስተያየቶችን ይዩ
Print
No media source currently available
የአሜሪካ መራጮች ከመጪው የትራምፕ አመራር ዐዲስ ነገርን ይጠብቃሉ
ተመራጩ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ፣ በያዝነው የአውሮፓውያኑ ወር መጨረሻ፣ 47ኛው የዩናይትድ ስቴትስ መሪ በመኾን ቃለ መሐላ ይፈጽማሉ።
የዩናይትድ ስቴትስ መራጮች፣ ከቀጣዩ ፕሬዚዳንታቸው በሚጠብቁት ጉዳይ ላይ ይለያያሉ፡፡
የቪኦኤው ዘጋቢ ስካት ስተርንስ ያጠናቀረውን ዘገባ ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።
መድረክ / ፎረም