የአሜሪካ ጦር የአፍሪካ ዕዝ የአህጉሪቱ ደኅንነት ሥጋት አይሎበታል አለ
በመላ አፍሪካ የፀጥታ ሥጋት እየበረታ መሆኑን የዩናይትድ ስቴትስ ጦር የአፍሪካ ዕዝ አዛዥ ጄነራል ስቴፈን ታውሰንድ አስታውቀዋል። ለዕዙ ከተሾሙ ከሦስት ዓመታት በኋላ ለመጀመሪያ ጊዜ ካሜራ ፊት ቀርበው ቃለ ምልልስ ያደረጉት ጄነራል ታውሰንድ ከአሜሪካ ድምፅ የፔንታገን ዘጋቢ ካርላ ባብ ጋር ባካሄዱት ቃለ ምልልስ “አህጉሪቱ ውስጥ በታጣቂ ፅንፈኛ ቡድኖች፣ በሩሲያዊያን ቅጥረኛ ተዋጊዎች፣ በኢራን ሥጋት እና በቻይና ወታደራዊ ግንባታዎች የተነሳ ውጥረት አይሏል” ብለዋል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጁን 03, 2023
ባንተኛስ?!
-
ጁን 02, 2023
በመስጂዶች ማፍረስ በቀጠለው ተቃውሞ የሦስት ሰዎች ሕይወት ማለፉ ተገለጸ
-
ጁን 02, 2023
የዕውቀት አሸጋጋሪው - “ቤማንዳ” የምስጋና ምሽት
-
ጁን 02, 2023
በካሜሩን ባህላዊ መሪው ከ18 ወራት እገታ በኋላ ተለቀቁ
-
ጁን 02, 2023
የ“ሲድ ኢትዮጵያ”- የዘንድሮ ተሸላሚ ብርቱ ኢትዮጵያውያን