የአሜሪካ ጦር የአፍሪካ ዕዝ የአህጉሪቱ ደኅንነት ሥጋት አይሎበታል አለ
በመላ አፍሪካ የፀጥታ ሥጋት እየበረታ መሆኑን የዩናይትድ ስቴትስ ጦር የአፍሪካ ዕዝ አዛዥ ጄነራል ስቴፈን ታውሰንድ አስታውቀዋል። ለዕዙ ከተሾሙ ከሦስት ዓመታት በኋላ ለመጀመሪያ ጊዜ ካሜራ ፊት ቀርበው ቃለ ምልልስ ያደረጉት ጄነራል ታውሰንድ ከአሜሪካ ድምፅ የፔንታገን ዘጋቢ ካርላ ባብ ጋር ባካሄዱት ቃለ ምልልስ “አህጉሪቱ ውስጥ በታጣቂ ፅንፈኛ ቡድኖች፣ በሩሲያዊያን ቅጥረኛ ተዋጊዎች፣ በኢራን ሥጋት እና በቻይና ወታደራዊ ግንባታዎች የተነሳ ውጥረት አይሏል” ብለዋል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ማርች 14, 2025
በአፍሪካ የኅይል አቅርቦት ላይ ያተኮረውና በዋሽንግተን ዲሲ የተካሔደው ጉባኤ
-
ማርች 14, 2025
የኢትዮጵያውያት ሴቶች ጥያቄ ምንድን ነው? - የአድማጭ ተመልካቾች አስተያየት
-
ማርች 13, 2025
አርቲስት አንዱዓለም ጎሣ ተጨማሪ 13 ቀናትን በእስር እንዲቆይ ፍርድ ቤት ፈቀደ
-
ማርች 13, 2025
ሩሲያ የተቆጣጠረቻቸውን የዩክሬን ግዛቶች እንደያዘች መቀጠል ትሻለች