የተባበሩት መንግስታት ድርጅት እና የአፍሪካ ሕብረት የመሪዎች ስብሰባ
የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ዋና ጸሃፊ አንቶኒዮ ጉቴሬዥ እና የአፍሪካ ሕብረት ሊቀመንበር ሙሳ ፋኪ ረቡዕ እለት በዩናይትድ ስቴትስ ኒው ዮርክ በሚገኘው የመንግስታቱ ድርጅት ዋና ቢሮ በአምስተኛው የአፍርካ ሕብረት እና የመንግስታቱ ድርጅት ስብሰባ ላይ ተገኝተዋል፡፡ የመንግስታቱ ድርጅት እና የአፍሪካ ሕብረት በሰላም እና ጸጥታ ዙሪያ ሊኖራቸው ስለሚገባው የላቀ ትብብር እና አጀንዳ 2063 እና አጀንዳ 2030 ተብለው በሚታወቁት የዘላቂ ልማት ጉዳዮች ላይም ተወያይተዋል፡፡
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ሜይ 07, 2024
የፋሲካ በዓል በተለያዩ ክልሎች ነዋሪዎች አንደበት
-
ሜይ 07, 2024
ሙስና በኢትዮጵያ ያለበት ደረጃ እና የደቀነው አደጋ ክፍል -1
-
ሜይ 06, 2024
ዐውደ ዓመት እና የባህል ዘፈኖች ትስስር
-
ሜይ 05, 2024
ለፋሲካ በዓል የሃይማኖት አባቶች የሰላም እና የእርቅ ጥሪ አስተላልፈዋል
-
ሜይ 03, 2024
የአፍሪቃ ቀንድ የፕሬስ ነጻነት አያያዝ ወቅታዊ ገጽታ
-
ሜይ 03, 2024
ለትግራይ ክልል የ“አከራካሪ” አዋሳኝ አካባቢዎች መግለጫ የአስተዳደሮቹ ምላሽ