የሶማሊያ ድርቅ ቸነፈር ከመሆን በጥቂቱ ነው የዳነው ሲል የመንግስታቱ ድርጅት አስታወቀ
ተመድ በትላንትናው ዕለት የሶማሊያውን ረሃብ አስመልክቶ ባወጣው ዘገባ እንዳመለከተው የረድኤት ድርጅቶች እና የአካባቢው ማኅበረሰቦች ሰብዓዊ ቀውሱን ለመቋቋም ባደረጉት ጥረት የቸነፈር አደጋን ለጥቂት ማስወገድ ተችሏል። የተ.መ.ድ የሰብአዊ ጉዳዮች ማስተባበሪያ ጽ/ቤት ቃል አቀባይ የንስ ላርከ በሰጡት አስተያየት የሰብአዊ ቀውሱን ያመጣው ሁኔታ አልተቀየረም። ድርቁ ወደ ቸነፈር ሊሸጋገር የመቻሉ ስጋት አሁንም አለ ሲሉ አስጠንቅቀዋል። /ዝርዝሩን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ/
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጁላይ 27, 2024
በማላዊ ለአሳዳጊ አልባ ሕፃናት መጠጊያ የኾነው ማዕከል
-
ጁላይ 27, 2024
በጠፈር ምርምር ትምህርት መርሐ ግብር የተመረቁ ኢትዮጵያውያን ወጣቶች
-
ጁላይ 26, 2024
የኢትዮጵያውያኑ ባህላዊ ማዕድ እና አብሮነት ታዛ - በሚልዋኪ
-
ጁላይ 26, 2024
የፕሬዝደንት ጆ ባይደን ንግግር
-
ጁላይ 23, 2024
አምስት ሚሊዮን ኢትዮጵያውያንን በኮዲንግ ሞያ የማብቃት መርሐ ግብር ይፋ ኾነ