የሶማሊያ ድርቅ ቸነፈር ከመሆን በጥቂቱ ነው የዳነው ሲል የመንግስታቱ ድርጅት አስታወቀ
ተመድ በትላንትናው ዕለት የሶማሊያውን ረሃብ አስመልክቶ ባወጣው ዘገባ እንዳመለከተው የረድኤት ድርጅቶች እና የአካባቢው ማኅበረሰቦች ሰብዓዊ ቀውሱን ለመቋቋም ባደረጉት ጥረት የቸነፈር አደጋን ለጥቂት ማስወገድ ተችሏል። የተ.መ.ድ የሰብአዊ ጉዳዮች ማስተባበሪያ ጽ/ቤት ቃል አቀባይ የንስ ላርከ በሰጡት አስተያየት የሰብአዊ ቀውሱን ያመጣው ሁኔታ አልተቀየረም። ድርቁ ወደ ቸነፈር ሊሸጋገር የመቻሉ ስጋት አሁንም አለ ሲሉ አስጠንቅቀዋል። /ዝርዝሩን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ/
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ሴፕቴምበር 22, 2023
የዩክሬኑ ፕሬዚዳንት ለጦር ዘመቻቸውና ለሰላም ዕቅዳቸው ድጋፍ ፍለጋ እየጣሩ ነው
-
ሴፕቴምበር 22, 2023
“በዓለም የሰላም ቀን” የሴቶች ወሳኝ ተሳትፎ ጎልቶ ወጥቷል
-
ሴፕቴምበር 22, 2023
በቅበት የሃይማኖት ግጭት ተጠርጣሪዎች በሕግ እንዲጠየቁ ኢሰመጉ አሳሰበ
-
ሴፕቴምበር 22, 2023
እያየለ ባለው የአል-ሻባብ ጥቃት ላይ የሶማሊያ ጎረቤቶች ትብብራቸውን እንዲያጠናክሩ ተጠየቀ
-
ሴፕቴምበር 22, 2023
በአዋሽ አርባ ታስረው የቆዩ የትግራይ ተወላጅ የመከላከያ አባላት እንደተፈቱ ተገለጸ
-
ሴፕቴምበር 22, 2023
ያልተጨለፈውን የደምበል ሐይቅ ዕምቅ ሀብት ለማልማት እየተሠራ ነው