የሶማሊያ ድርቅ ቸነፈር ከመሆን በጥቂቱ ነው የዳነው ሲል የመንግስታቱ ድርጅት አስታወቀ
ተመድ በትላንትናው ዕለት የሶማሊያውን ረሃብ አስመልክቶ ባወጣው ዘገባ እንዳመለከተው የረድኤት ድርጅቶች እና የአካባቢው ማኅበረሰቦች ሰብዓዊ ቀውሱን ለመቋቋም ባደረጉት ጥረት የቸነፈር አደጋን ለጥቂት ማስወገድ ተችሏል። የተ.መ.ድ የሰብአዊ ጉዳዮች ማስተባበሪያ ጽ/ቤት ቃል አቀባይ የንስ ላርከ በሰጡት አስተያየት የሰብአዊ ቀውሱን ያመጣው ሁኔታ አልተቀየረም። ድርቁ ወደ ቸነፈር ሊሸጋገር የመቻሉ ስጋት አሁንም አለ ሲሉ አስጠንቅቀዋል። /ዝርዝሩን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ/
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ማርች 13, 2025
አርቲስት አንዱዓለም ጎሣ ተጨማሪ 13 ቀናትን በእስር እንዲቆይ ፍርድ ቤት ፈቀደ
-
ማርች 13, 2025
ሩሲያ የተቆጣጠረቻቸውን የዩክሬን ግዛቶች እንደያዘች መቀጠል ትሻለች
-
ማርች 13, 2025
የቀረጡ ጉዳይ በዩናይትድ ስቴትስ ኢኮኖሚ ላይ ያስከተለው አለመረጋጋት
-
ማርች 12, 2025
በሳዑዲ አረቢያ በእስር ላይ የሚገኙ ኢትዮጵያውያንን መመለስ ዳግም ተጀመረ