በዲላ ዩንቨርስቲ ሴት ተማሪዎች ሁለገብ እንዲሆኑ እያገዘ ያለው የዜሮ ፕላን እንቅስቃሴ
ወጣቶች በከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ውስጥ ከትምህርት ውጪ ለሌሎች ችግሮቻቸው ግን መፍትሄ የሚያገኙበት መንገድ አልተቀየስም፡፡ በተለይም ከስነ ተዋልዶ ጋር ተያይዞ ጥንቃቄ በጎደለው ግንኙነት የተነሳ ሴት ተማሪዎች ለብዙ ችግሮች ይጋለጣሉ፡፡ ዲኬቲ ኢትዮጵያ በዲላ ዩኒቨርስቲ ዜሮ ፕላን የተሰኘ ሴት ተማሪዎች ስለ ስነ ተዋልዶ የሚያወሩበት፣ ስለሕይወት ክህሎት የሚማሩበት እና ስለወደፊቱ የሚያቅዱበትን ክበብ በመፍጠር እጅግ ስኬታማ የሆነ ለውጥ እያስመዘገበ ይገኛል፡፡
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ዲሴምበር 06, 2023
የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች ሥራ በጥናት ላይ እንዲመሠረት ተጠየቀ
-
ዲሴምበር 06, 2023
በድንበር ደኅንነት ስምምነት ባለመኖሩ ለዩክሬን የሚሰጠው ርዳታ ደንቃራ ገጥሞታል
-
ዲሴምበር 06, 2023
መንግሥት የትግራይ ተወላጅ ፖሊሶችን ወደ ሥራቸው እንዳልመለሰ ሂዩማን ራይትስ ፈርስት ከሰሰ
-
ዲሴምበር 06, 2023
ውጊያ እንደተባባሰ የገለጹ የጉጂ ዞኖች ነዋሪዎች “የልጆቻችን ትምህርት አሳስቦናል” አሉ
-
ዲሴምበር 06, 2023
በዐማራ ክልል ግጭት በተባባሰው የግብርና ምርቶች የዋጋ ንረት እንደተማረሩ ነዋሪዎች ገለጹ
-
ዲሴምበር 06, 2023
ኢትዮጵያ ውስጥ በተፈጸሙ ጥቃቶች 56 ሰዎች እንደተገደሉ ኢሰመኮ አስታወቀ