በዲላ ዩንቨርስቲ ሴት ተማሪዎች ሁለገብ እንዲሆኑ እያገዘ ያለው የዜሮ ፕላን እንቅስቃሴ
ወጣቶች በከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ውስጥ ከትምህርት ውጪ ለሌሎች ችግሮቻቸው ግን መፍትሄ የሚያገኙበት መንገድ አልተቀየስም፡፡ በተለይም ከስነ ተዋልዶ ጋር ተያይዞ ጥንቃቄ በጎደለው ግንኙነት የተነሳ ሴት ተማሪዎች ለብዙ ችግሮች ይጋለጣሉ፡፡ ዲኬቲ ኢትዮጵያ በዲላ ዩኒቨርስቲ ዜሮ ፕላን የተሰኘ ሴት ተማሪዎች ስለ ስነ ተዋልዶ የሚያወሩበት፣ ስለሕይወት ክህሎት የሚማሩበት እና ስለወደፊቱ የሚያቅዱበትን ክበብ በመፍጠር እጅግ ስኬታማ የሆነ ለውጥ እያስመዘገበ ይገኛል፡፡
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጁን 03, 2023
ባንተኛስ?!
-
ጁን 02, 2023
በመስጂዶች ማፍረስ በቀጠለው ተቃውሞ የሦስት ሰዎች ሕይወት ማለፉ ተገለጸ
-
ጁን 02, 2023
የዕውቀት አሸጋጋሪው - “ቤማንዳ” የምስጋና ምሽት
-
ጁን 02, 2023
በካሜሩን ባህላዊ መሪው ከ18 ወራት እገታ በኋላ ተለቀቁ
-
ጁን 02, 2023
የ“ሲድ ኢትዮጵያ”- የዘንድሮ ተሸላሚ ብርቱ ኢትዮጵያውያን