በዲላ ዩንቨርስቲ ሴት ተማሪዎች ሁለገብ እንዲሆኑ እያገዘ ያለው የዜሮ ፕላን እንቅስቃሴ
ወጣቶች በከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ውስጥ ከትምህርት ውጪ ለሌሎች ችግሮቻቸው ግን መፍትሄ የሚያገኙበት መንገድ አልተቀየስም፡፡ በተለይም ከስነ ተዋልዶ ጋር ተያይዞ ጥንቃቄ በጎደለው ግንኙነት የተነሳ ሴት ተማሪዎች ለብዙ ችግሮች ይጋለጣሉ፡፡ ዲኬቲ ኢትዮጵያ በዲላ ዩኒቨርስቲ ዜሮ ፕላን የተሰኘ ሴት ተማሪዎች ስለ ስነ ተዋልዶ የሚያወሩበት፣ ስለሕይወት ክህሎት የሚማሩበት እና ስለወደፊቱ የሚያቅዱበትን ክበብ በመፍጠር እጅግ ስኬታማ የሆነ ለውጥ እያስመዘገበ ይገኛል፡፡
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጃንዩወሪ 28, 2023
ማህበራዊ አውታሮች ለዕውቀት ሸግግር ፤ ቆይታ ከአንተነህ ተሰማ (አቢ) ጋር
-
ጃንዩወሪ 28, 2023
ቦረና ድርቅ እየበረታ ነው
-
ጃንዩወሪ 28, 2023
ጦርነቱ አማራ ክልል ውስጥ የውኃ አገልግሎትን አቋርጧል
-
ጃንዩወሪ 28, 2023
ጀርመን ሊዮፐርዶቿን እየላከች ነው
-
ጃንዩወሪ 28, 2023
በቡርጂና በጉጂ አካባቢዎች እርቅ ወርዷል
-
ጃንዩወሪ 28, 2023
የፖለቲካ ፓርቲዎች ስለሰሞኑ የአማራ ክልል ዞኖች ሁከት