በዲላ ዩንቨርስቲ ሴት ተማሪዎች ሁለገብ እንዲሆኑ እያገዘ ያለው የዜሮ ፕላን እንቅስቃሴ
ወጣቶች በከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ውስጥ ከትምህርት ውጪ ለሌሎች ችግሮቻቸው ግን መፍትሄ የሚያገኙበት መንገድ አልተቀየስም፡፡ በተለይም ከስነ ተዋልዶ ጋር ተያይዞ ጥንቃቄ በጎደለው ግንኙነት የተነሳ ሴት ተማሪዎች ለብዙ ችግሮች ይጋለጣሉ፡፡ ዲኬቲ ኢትዮጵያ በዲላ ዩኒቨርስቲ ዜሮ ፕላን የተሰኘ ሴት ተማሪዎች ስለ ስነ ተዋልዶ የሚያወሩበት፣ ስለሕይወት ክህሎት የሚማሩበት እና ስለወደፊቱ የሚያቅዱበትን ክበብ በመፍጠር እጅግ ስኬታማ የሆነ ለውጥ እያስመዘገበ ይገኛል፡፡
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ማርች 10, 2025
የአሜሪካ ታጋቾች ተደራዳሪ ከሐማስ ጋራ የነበራቸውን ንግግር “ጠቃሚ” ብለውታል
-
ማርች 09, 2025
"ከከተሞች ውጭ ያሉ አካል ጉዳተኞችም ትኩረትን ይሻሉ" - ሠዓሊ ብሩክ የሺጥላ
-
ማርች 09, 2025
አትሌቶችን በማፍራት ያለእድሜ ጋብቻን የሚከላከለው ተቋም
-
ማርች 09, 2025
የንጽሕና መጠበቂያ አቅርቦት ለማሻሻል ያለመችው ወጣት
-
ማርች 08, 2025
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ማርች 8ትን በሴቶች ብቻ በሚደረጉ በረራዎች እያከበረ ነው