የእናቶች ጤና በመላው ዓለም በጥር ወር ይታሰባል። አንዲት ሴት ለጤናማ እናትነት እንድትበቃ፤ ከታዳጊነቷ አንስቶ የስነ ተዋልዶ እውቀት ሊኖራት ይገባል። በእርግዝና፣ ወሊድ እና ድህረ-ወሊድ ወቅቶችም አካላዊ እና ስነልቦናዊ ለውጦችን በተመለክተ ግንዛቤ ማዳበር ያስፈልጋል። ዶ/ር ቤተል ሳምሶን በሴቶች ጤና ዙሪያ አገልግሎት የሚሰጥ የእቴጌ መተግበሪያ መስራች ናት። ከጋቢና ቪኦኤ ጋር ያደረገችውን ቆይታ ይከታተሉ።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ፌብሩወሪ 04, 2023
ጠያቂ ፊልሞች - ቆይታ ከፊልም ባለሞያ አቤል መካሻ ጋር
-
ፌብሩወሪ 04, 2023
ለመጀመሪያ ጊዜ በአኝዋክ ቋንቋ የተፃፉት የህፃናት መፅሃፍት
-
ፌብሩወሪ 04, 2023
በሜሪላንድ ግዛት የአማርኛ ቋንቋ ትምህርት ሊጀመር ነው
-
ፌብሩወሪ 04, 2023
በጦርነቱ 3.2 ቢሊዮን ብር የሚገመት የውሀ መሰረተልማት መውደሙ ተገለፀ
-
ፌብሩወሪ 04, 2023
የተፈናቃዮች ቁጥር በአማራ ክልል መጨመሩን ተመድ አስታወቀ
-
ፌብሩወሪ 02, 2023
የወደሙ ትምሕርት ቤቶች ግንባታ ሊጀመር ነው