የእናቶች ጤና በመላው ዓለም በጥር ወር ይታሰባል። አንዲት ሴት ለጤናማ እናትነት እንድትበቃ፤ ከታዳጊነቷ አንስቶ የስነ ተዋልዶ እውቀት ሊኖራት ይገባል። በእርግዝና፣ ወሊድ እና ድህረ-ወሊድ ወቅቶችም አካላዊ እና ስነልቦናዊ ለውጦችን በተመለክተ ግንዛቤ ማዳበር ያስፈልጋል። ዶ/ር ቤተል ሳምሶን በሴቶች ጤና ዙሪያ አገልግሎት የሚሰጥ የእቴጌ መተግበሪያ መስራች ናት። ከጋቢና ቪኦኤ ጋር ያደረገችውን ቆይታ ይከታተሉ።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ኖቬምበር 29, 2023
የዋይት ኃውስ የገና ዛፍን ያስጌጡት በጎ ፍቃደኞች
-
ኖቬምበር 29, 2023
ፍትሕ ሚኒስቴር በዐማራ ክልል የታሰሩ የትግራይ ተወላጆችን እንዲያስፈታ ተጠየቀ
-
ኖቬምበር 29, 2023
በማዳበርያ እጥረት እና በዝናም መብዛት ምርታቸው እንዳሽቆለቆለ አርሶ አደሮች ተናገሩ
-
ኖቬምበር 29, 2023
በቁንጅና ውድድር የአንጎል ካንሰርን እየታገለች ተስፋዋን ያደመቀችው ራይሞክ ቃለ ኣብ
-
ኖቬምበር 29, 2023
የሱዳን ሴቶች በጦርነቱ የደረሰባቸውን ስቃይ ይገልጻሉ
-
ኖቬምበር 29, 2023
ለወራት የታጎለው የደመወዝ ክፍያ እንደተጀመረላቸው የሐዲያ ዞን መምህራን ገለጹ