የእናቶች ጤና በመላው ዓለም በጥር ወር ይታሰባል። አንዲት ሴት ለጤናማ እናትነት እንድትበቃ፤ ከታዳጊነቷ አንስቶ የስነ ተዋልዶ እውቀት ሊኖራት ይገባል። በእርግዝና፣ ወሊድ እና ድህረ-ወሊድ ወቅቶችም አካላዊ እና ስነልቦናዊ ለውጦችን በተመለክተ ግንዛቤ ማዳበር ያስፈልጋል። ዶ/ር ቤተል ሳምሶን በሴቶች ጤና ዙሪያ አገልግሎት የሚሰጥ የእቴጌ መተግበሪያ መስራች ናት። ከጋቢና ቪኦኤ ጋር ያደረገችውን ቆይታ ይከታተሉ።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ኤፕሪል 19, 2024
የሰው ሰራሽ ሙቀት ማዕበል በምዕራብ አፍሪካ
-
ኤፕሪል 19, 2024
በኢትዮጵያ የሙዚቃ አልበም ሥራዎች መሟሟቅ “የሙዚቃ ዘመን ለውጥን ያሳያል”
-
ኤፕሪል 19, 2024
በጉጉት የሚጠበቀው የለንደኑ የሴቶች ማራቶን
-
ኤፕሪል 19, 2024
ግብጽ በሰው 5 ሺሕ ዶላር እያስከፈለች የፍልስጤም ስደተኞችን እየተቀበለች ነው
-
ኤፕሪል 19, 2024
ባይደን ከቻይና በሚገቡ አንዳንድ የብረታ ብረት ምርቶች ላይ ሦስት እጥፍ ቀረጥ ሊጥሉ ነው