በሱዳን የጦር ኃይል እና በፈጥኖ ደራሽ ድጋፍ ሰጪ ልዩ ኃይል መካከል የሚደረገውን ውጊያ ሸሽተው የሚወጡ ስደተኞች፣ ከካርቱም ወደ ኢትዮጵያ ድንበር ለመድረስ፣ 150ሺሕ የሱዳን ፓውንድ ወይም እስከ 14 ሺሕ የኢትዮጵያ ብር እንደሚጠየቁ ገለጹ። ገንዘቡን ከፍለው መውጣት ያልቻሉ ስደተኞችንም፣ ዓለም አቀፍ ተቋማት እንዲታደጓቸው ጠይቀዋል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ማርች 14, 2025
በአፍሪካ የኅይል አቅርቦት ላይ ያተኮረውና በዋሽንግተን ዲሲ የተካሔደው ጉባኤ
-
ማርች 14, 2025
የኢትዮጵያውያት ሴቶች ጥያቄ ምንድን ነው? - የአድማጭ ተመልካቾች አስተያየት
-
ማርች 13, 2025
አርቲስት አንዱዓለም ጎሣ ተጨማሪ 13 ቀናትን በእስር እንዲቆይ ፍርድ ቤት ፈቀደ
-
ማርች 13, 2025
ሩሲያ የተቆጣጠረቻቸውን የዩክሬን ግዛቶች እንደያዘች መቀጠል ትሻለች