በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ከኻርቱም መውጣት የተሳናቸው ስደተኞች ዓለም አቀፍ ተቋማትን እየተማፀኑ ነው


ከኻርቱም መውጣት የተሳናቸው ስደተኞች ዓለም አቀፍ ተቋማትን እየተማፀኑ ነው
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:28 0:00

በሱዳን የጦር ኃይል እና በፈጥኖ ደራሽ ድጋፍ ሰጪ ልዩ ኃይል መካከል የሚደረገውን ውጊያ ሸሽተው የሚወጡ ስደተኞች፣ ከካርቱም ወደ ኢትዮጵያ ድንበር ለመድረስ፣ 150ሺሕ የሱዳን ፓውንድ ወይም እስከ 14 ሺሕ የኢትዮጵያ ብር እንደሚጠየቁ ገለጹ። ገንዘቡን ከፍለው መውጣት ያልቻሉ ስደተኞችንም፣ ዓለም አቀፍ ተቋማት እንዲታደጓቸው ጠይቀዋል።

XS
SM
MD
LG