በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

“ምዥዥጓ ሎካ” - እልፍ ሴቶችን ከአጉል ልማድ የታደገው የትርሃስ አሻራ


“ምዥዥጓ ሎካ” - እልፍ ሴቶችን ከአጉል ልማድ የታደገው የትርሃስ አሻራ
please wait

No media source currently available

0:00 0:10:07 0:00

ዓለም አቀፉ የሴቶች ቀን፣ የካቲት 29 ቀን 2016 ዓ.ም. “አካታችነትን ማነቃቃት” በሚል መሪ ቃል ታስቦ ውሏል፡፡  ዕለቱን በማሰብ፣ በቤኒሻንጉል ጉምዝ ክልል፣ ሴቶች በወሊድ እና በወር አበባ ወቅት ወደ ጫካ እንዲገቡና እንዲገለሉ የሚገደዱበት አጉል ልማድ ሙሉ ለሙሉ እንዲቀር፣ ከሁለት ዐሥርት ዓመታት በላይ የሠራን ተቋም ጋብዟል፡፡ ተቋሙ “ምዥዥጓ ሎካ” ይባላል፡፡ አሁን በሕይወት በሌለችው ወጣት ትርሃስ መዝገበ አማካይነት የተመሠረተ ተቋም ነው፡፡

XS
SM
MD
LG