ከ1ኛ እስከ 10ኛ ክፍል የግእዝ ቋንቋ መማሪያ መጽሃፍት አዘጋጅ መምህርት ኑኅሚን ዋቅጅራ
ጋዜጠኛ፣ ደራሲና የግእዝ ቋንቋ መምህርት የሆኑት ኑኅሚን ዋቅጅራ ከ1ኛ እስከ 10ኛ ክፍል ላሉ ተማሪዎች የሚያገለግል የግእዝ ቋንቋ መማሪያ መጽሃፍትን በቅርቡ አስመርቀዋል። መምህርት ኑኅሚን ላለፉት 15 ዓመታት ሲያዘጋጇቸው የቆዩት የመማሪያ መጽሃፍት በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ሊቃውንት ተመዝነው አልፈዋል። መምህርቷ የግእዝ ቋንቋ የሃይማኖት መገልገያ ብቻ ነው የሚለው የተሳሳተ አመለካከት በእድገቱ ላይ ጫና አሳድሯል ይላሉ። /ሙሉ ዘገባውን ከተያያዘው ፋይል ይከታታሉ/
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ፌብሩወሪ 13, 2025
በትራምፕ የስደተኞች ፕሬዝዳንታዊ የሥራ ማስፈጸሚያ ትእዛዝ ሊታወቁ የሚገባቸው ጉዳዮች
-
ፌብሩወሪ 12, 2025
የዩክሬን ሴቶች በዘመቱ ወንዶች የተጓደሉትን የከሰል ማዕድን ማውጫዎች ተክተዋል
-
ፌብሩወሪ 12, 2025
ትረምፕ ከዮርዳኖስ ንጉሥ ጋር ባደረጉት ውይይት ጋዛን የመቆጣጠር እቅዳቸውን ገፍተውበታል
-
ፌብሩወሪ 12, 2025
“ግጭቶች በአፍሪካ ትልቅ ተግዳሮት ሆነው ቀጥለዋል” ሙሳ ፋኪ ማሃማት
-
ፌብሩወሪ 12, 2025
ከ62 ዓመታት በፊት በአፍሪካ አንድነት ድርጅት መስራች መሪዎች የተተከሉ ዛፎች
-
ፌብሩወሪ 11, 2025
ወጣቶችና የአካባቢያቸው ሰላም