ከ1ኛ እስከ 10ኛ ክፍል የግእዝ ቋንቋ መማሪያ መጽሃፍት አዘጋጅ መምህርት ኑኅሚን ዋቅጅራ
ጋዜጠኛ፣ ደራሲና የግእዝ ቋንቋ መምህርት የሆኑት ኑኅሚን ዋቅጅራ ከ1ኛ እስከ 10ኛ ክፍል ላሉ ተማሪዎች የሚያገለግል የግእዝ ቋንቋ መማሪያ መጽሃፍትን በቅርቡ አስመርቀዋል። መምህርት ኑኅሚን ላለፉት 15 ዓመታት ሲያዘጋጇቸው የቆዩት የመማሪያ መጽሃፍት በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ሊቃውንት ተመዝነው አልፈዋል። መምህርቷ የግእዝ ቋንቋ የሃይማኖት መገልገያ ብቻ ነው የሚለው የተሳሳተ አመለካከት በእድገቱ ላይ ጫና አሳድሯል ይላሉ። /ሙሉ ዘገባውን ከተያያዘው ፋይል ይከታታሉ/
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ፌብሩወሪ 09, 2023
መጠለያ ካምፕ ውስጥ የሚገኙ ተፈናቃዮች ጥቃት ደረሰባቸው
-
ፌብሩወሪ 09, 2023
ባይደን የአንድነት ጥሪ አሰሙ
-
ፌብሩወሪ 09, 2023
ፊሊፖ ግራንዲ ዳባት ላይ ከስደተኞች ጋር ተወያዩ
-
ፌብሩወሪ 09, 2023
አኖ ከተማ ውስጥ 60 ሰዎች በታጣቂዎች ተገደሉ
-
ፌብሩወሪ 08, 2023
ንግድ ባንክ በትግራይ እንደገና አገልግሎት መስጠት ጀመረ