ከ1ኛ እስከ 10ኛ ክፍል የግእዝ ቋንቋ መማሪያ መጽሃፍት አዘጋጅ መምህርት ኑኅሚን ዋቅጅራ
ጋዜጠኛ፣ ደራሲና የግእዝ ቋንቋ መምህርት የሆኑት ኑኅሚን ዋቅጅራ ከ1ኛ እስከ 10ኛ ክፍል ላሉ ተማሪዎች የሚያገለግል የግእዝ ቋንቋ መማሪያ መጽሃፍትን በቅርቡ አስመርቀዋል። መምህርት ኑኅሚን ላለፉት 15 ዓመታት ሲያዘጋጇቸው የቆዩት የመማሪያ መጽሃፍት በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ሊቃውንት ተመዝነው አልፈዋል። መምህርቷ የግእዝ ቋንቋ የሃይማኖት መገልገያ ብቻ ነው የሚለው የተሳሳተ አመለካከት በእድገቱ ላይ ጫና አሳድሯል ይላሉ። /ሙሉ ዘገባውን ከተያያዘው ፋይል ይከታታሉ/
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ማርች 14, 2025
በአፍሪካ የኅይል አቅርቦት ላይ ያተኮረውና በዋሽንግተን ዲሲ የተካሔደው ጉባኤ
-
ማርች 14, 2025
የኢትዮጵያውያት ሴቶች ጥያቄ ምንድን ነው? - የአድማጭ ተመልካቾች አስተያየት
-
ማርች 13, 2025
አርቲስት አንዱዓለም ጎሣ ተጨማሪ 13 ቀናትን በእስር እንዲቆይ ፍርድ ቤት ፈቀደ
-
ማርች 13, 2025
ሩሲያ የተቆጣጠረቻቸውን የዩክሬን ግዛቶች እንደያዘች መቀጠል ትሻለች