በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የደም እጥረት እና ብክነት በኢትዮጵያ


የደም እጥረት እና ብክነት በኢትዮጵያ
please wait

No media source currently available

0:00 0:07:54 0:00

በኢትዮጵያ የደም አቅርቦት ችግር ሰፊ ነው፡፡ ከግማሽ ምዕተ አመት በላይ በቆየው የደም ልገሳ አቅርቦት ስርዓት ውስጥ፤ በየአመቱ የደም ፍላጎት በ 10 ከመቶ እያደገ እንደሚገኝ የብሔራዊ የደም ባንክ አስታውቋል፡፡ በተለይም የእናቶችና የጨቅላ ህጻናት ሕይወትን፣ እንዲሁም የትራፊክ አደጋ ተጎጂዎችን እና በጽኑ ህመም ላይ ለሚገኙ በሽተኞችን ሕይወት የሚቀጥለው ደም በህጻናት የሕክምና ክፍል ውስጥ በከፍተኛ ሁኔታ ይባክናል፡፡

XS
SM
MD
LG