አፍሪካዊያን መሪዎች ሊያሳኳቸው የያዟቸውን የአጀንዳ 2063 ግቦች ለማሳካትም በዋናነት ዘላቂ ሰላም ማስፈን እና ከምጣኔ ሀብት ጥገኝነት መላቀቅ እንዳለባቸውም ከአሜሪካ ድምጽ ጋር በነበራት ቆይታ አጋርታለች።
የሰላም እጦት እንቅፋት የሆነበት የአፍሪካ ትምህርት አጀንዳ
ከሳምንታት በፊት የተጠናቀቀው የአፍሪካ ህብረት 37ኛው የመሪዎች ጉባዔ አጀንዳ በሳይንስ እና ቴክኖሎጂ የተደገፈ ሁሉን ያማከለ ትምህርትን በአህጉሪቱ ተደራሽ ማድረግ ነበር። ይሁን እንጂ በዋናነት ጉባኤው ትኩረቱን በአህጉራዊ ሰላም እና ደህነንት እንዲሁም በቀጠናዊ ግጭቶች ያተኮረ ሆኖ አልፏል። የኒው ሆራይዘን ፓን አፍሪካኒዝም ሲቪክ ተቋም ባልደረባ ሕይወት አዳነ፤ ‘አፍሪካ በትምህርት ላይ የያዘችውን ግብ ለማሳካት ሰላም ቀዳሚው ጉዳይ ታይቶበታል' ትላለች
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ፌብሩወሪ 08, 2025
የፖለቲካ ምርጫ እና ጭንቀት
-
ፌብሩወሪ 06, 2025
ያለ ዕድሜ ጋብቻና የሴት ልጅ ግርዛትን ለማስቆም ያስችላሉ የተባሉ ሰነዶች ይፋ ሆኑ
-
ፌብሩወሪ 06, 2025
የሃይማኖት ተቋማት መሪዎች የፀሎት እና የሰላም ጥሪ አቀረቡ
-
ፌብሩወሪ 05, 2025
በካልፎርኒያው ቃጠሎ ጉዳይ የኤዲሰን የኤሌክትሪክ አከፋፋይ ኩባንያ ተከሰሰ
-
ፌብሩወሪ 05, 2025
"ዩናይትድ ስቴትስ በጦርነት የዳሸቀቸውን ጋዛን ትይዛለች" ፕሬዝደንት ትረምፕ