አፍሪካዊያን መሪዎች ሊያሳኳቸው የያዟቸውን የአጀንዳ 2063 ግቦች ለማሳካትም በዋናነት ዘላቂ ሰላም ማስፈን እና ከምጣኔ ሀብት ጥገኝነት መላቀቅ እንዳለባቸውም ከአሜሪካ ድምጽ ጋር በነበራት ቆይታ አጋርታለች።
የሰላም እጦት እንቅፋት የሆነበት የአፍሪካ ትምህርት አጀንዳ
ከሳምንታት በፊት የተጠናቀቀው የአፍሪካ ህብረት 37ኛው የመሪዎች ጉባዔ አጀንዳ በሳይንስ እና ቴክኖሎጂ የተደገፈ ሁሉን ያማከለ ትምህርትን በአህጉሪቱ ተደራሽ ማድረግ ነበር። ይሁን እንጂ በዋናነት ጉባኤው ትኩረቱን በአህጉራዊ ሰላም እና ደህነንት እንዲሁም በቀጠናዊ ግጭቶች ያተኮረ ሆኖ አልፏል። የኒው ሆራይዘን ፓን አፍሪካኒዝም ሲቪክ ተቋም ባልደረባ ሕይወት አዳነ፤ ‘አፍሪካ በትምህርት ላይ የያዘችውን ግብ ለማሳካት ሰላም ቀዳሚው ጉዳይ ታይቶበታል' ትላለች
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ዲሴምበር 18, 2024
የጋና ጋዜጠኞች የሐሰተኛ መረጃ ስርጭትን ለመከላከል እየሠሩ ነው
-
ዲሴምበር 17, 2024
በዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ የሐሰተኛ መረጃዎችን ስርጭት ለማስቆም እየተሞከረ ነው
-
ዲሴምበር 17, 2024
የውጭ ባንኮች ኢትዮጵያ ውስጥ እንዲሠሩ የሚፈቅደው ዐዋጅ ጸደቀ
-
ዲሴምበር 16, 2024
በትረምፕ አስተዳደር ለውጭ ርዳታ በሚመደብ ገንዘብ የኦዲት ቁጥጥር እንደሚኖር ተንታኞች ተነበዩ
-
ዲሴምበር 12, 2024
የኢትዮጵያና የሶማሊያ ሥምምነት የጦርነት ሥጋትን እንደቀነሰላቸው የአዲስ አበባ ነዋሪዎች ገለጹ
-
ዲሴምበር 11, 2024
የልጆች መጽሐፍት ያሳተሙት እናትና ልጅ