የኮሎራዶ ግዛት የመጀመሪያውን የሕግ ታራሚዎች ሬዲዮ ጣቢያ ከፈተ
ብዙዎች እስር ቤቶችን ወንጀለኞች የቅጣት ጊዜያቸውን እስኪጨርሱ ድረስ እርቀው የሚቆለፉባቸው ስፍራዎች አድረገው ይወስዷቸዋል። በዩናይትድ ስቴትስ የሚገኝ አንድ ግዛት ግን ፣የሕግ ታራሚዎች አስፈላጊ የሆነ ተሃድሶ እና የሕይወት ክህሎትን አዳብረው በሰላም ማኅህበረሰቡን ዳግም እንዲቀላቀሉ ለማድረግ የሬዲዮ ጣቢያ በመክፈት ታራሚዎች ሃሳባቸውን የሚያጋሩበት ለየት ያለ ዕድል ፈጥሯል። ዘገባው የሼሊ ሺንድለር ነው። / ሙሉ ዘገባውን ከተያይዘው የምስል ፋይል ያዳምጡ/
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጁላይ 26, 2024
የኢትዮጵያውያኑ ባህላዊ ማዕድ እና አብሮነት ታዛ - በሚልዋኪ
-
ጁላይ 26, 2024
የፕሬዝደንት ጆ ባይደን ንግግር
-
ጁላይ 23, 2024
አምስት ሚሊዮን ኢትዮጵያውያንን በኮዲንግ ሞያ የማብቃት መርሐ ግብር ይፋ ኾነ
-
ጁላይ 22, 2024
የነዋሪዎች አስተያየት በፕሬዝደንት ባይደን ውሳኔ ላይ
-
ጁላይ 18, 2024
ጄ. ዲ. ቫንስ “አሜሪካ ትቅደም” መሪ ቃላቸው እንደሆነ አስታወቁ