የኮሎራዶ ግዛት የመጀመሪያውን የሕግ ታራሚዎች ሬዲዮ ጣቢያ ከፈተ
ብዙዎች እስር ቤቶችን ወንጀለኞች የቅጣት ጊዜያቸውን እስኪጨርሱ ድረስ እርቀው የሚቆለፉባቸው ስፍራዎች አድረገው ይወስዷቸዋል። በዩናይትድ ስቴትስ የሚገኝ አንድ ግዛት ግን ፣የሕግ ታራሚዎች አስፈላጊ የሆነ ተሃድሶ እና የሕይወት ክህሎትን አዳብረው በሰላም ማኅህበረሰቡን ዳግም እንዲቀላቀሉ ለማድረግ የሬዲዮ ጣቢያ በመክፈት ታራሚዎች ሃሳባቸውን የሚያጋሩበት ለየት ያለ ዕድል ፈጥሯል። ዘገባው የሼሊ ሺንድለር ነው። / ሙሉ ዘገባውን ከተያይዘው የምስል ፋይል ያዳምጡ/
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ዲሴምበር 08, 2023
የሩስያ የአፍሪካ ቀንድ ተጽእኖ እየጨመረ እንደኾነ ምሁራን ገለጹ
-
ዲሴምበር 08, 2023
ባይደን የዩናይትድ ስቴትስ ነባር ማኅበረሰቦችን በገንዘብ እንደሚደግፉ አስታወቁ
-
ዲሴምበር 08, 2023
የፑቲን የአረብ ሀገራት ፈጣን ጉብኝት “የማግለል ጫናን የመቃወም ጥረታቸውን ያሳያል”
-
ዲሴምበር 08, 2023
ኒዤር የፍልሰተኞች ሕጓን በመሻሯ የአውሮፓ ኅብረት ስጋት ገብቶታል
-
ዲሴምበር 08, 2023
በ“ብሔር ብሔረሰቦች ቀን” መከበር ምሁራን የሕገ መንግሥቱን ሚና ይጠይቃሉ