የኮሎራዶ ግዛት የመጀመሪያውን የሕግ ታራሚዎች ሬዲዮ ጣቢያ ከፈተ
ብዙዎች እስር ቤቶችን ወንጀለኞች የቅጣት ጊዜያቸውን እስኪጨርሱ ድረስ እርቀው የሚቆለፉባቸው ስፍራዎች አድረገው ይወስዷቸዋል። በዩናይትድ ስቴትስ የሚገኝ አንድ ግዛት ግን ፣የሕግ ታራሚዎች አስፈላጊ የሆነ ተሃድሶ እና የሕይወት ክህሎትን አዳብረው በሰላም ማኅህበረሰቡን ዳግም እንዲቀላቀሉ ለማድረግ የሬዲዮ ጣቢያ በመክፈት ታራሚዎች ሃሳባቸውን የሚያጋሩበት ለየት ያለ ዕድል ፈጥሯል። ዘገባው የሼሊ ሺንድለር ነው። / ሙሉ ዘገባውን ከተያይዘው የምስል ፋይል ያዳምጡ/
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ኤፕሪል 25, 2024
የጥንታዊው የብራና ዝግጅት እና ሥራዎች ፍላጎት በኢትዮጵያ እያንሰራራ ነው
-
ኤፕሪል 25, 2024
በወላይታ ዞን የመምህራን ደመወዝ ባለመከፈሉ ትምህርት መቋረጡ ተገለጸ
-
ኤፕሪል 25, 2024
የኬንያ መንግሥት በአድማ የተሳተፉ ዶክተሮችን ደሞዝ ሊያቆም እንደሚችል ዛተ
-
ኤፕሪል 25, 2024
የብሔራዊ ደኅንነት ምክር ቤት መግለጫ እና የህወሓት ምላሽ
-
ኤፕሪል 25, 2024
ዐቃቤ ሕግ የሽብር ተከሳሾችን ክስ እንዲያሻሽል በተሰጠው ብይን ላይ አቤቱታ አቀረበ
-
ኤፕሪል 25, 2024
በእስቴ ወረዳ አጎና ቀበሌ ግጭት አምስት ሰዎች መገደላቸው ተገለጸ