በድንገተኛ ክፍል ውስጥም ይሁን፣ በጽኑ ህሙማን የደም ልገሳ አቅርቦት ሕይወት የሚቀጥል ነው። በአለም ላይ አንድ ከመቶ የሚሆኑ ሰዎች ብቻ ደም እንደሚለግሱ የአለም የጤና ድርጅት አስታውቋል። የደም ልገሳ በበጎ ፍቃደኝነት ብቻ የሚደረግ የጤና ሂደት ነው። በአንድ ጊዜ የሚደረግ የደም ልገሳ የሦስት ሰዎችን ህይወት ሊያድን ይችላል። ባለሞያዎች በተለይም አብዛኞቹ የአፍሪካ ሀገራት የደም ባንካቸውን ማዳበር አለባቸው ይላሉ።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ማርች 14, 2025
በአፍሪካ የኅይል አቅርቦት ላይ ያተኮረውና በዋሽንግተን ዲሲ የተካሔደው ጉባኤ
-
ማርች 14, 2025
የኢትዮጵያውያት ሴቶች ጥያቄ ምንድን ነው? - የአድማጭ ተመልካቾች አስተያየት
-
ማርች 13, 2025
አርቲስት አንዱዓለም ጎሣ ተጨማሪ 13 ቀናትን በእስር እንዲቆይ ፍርድ ቤት ፈቀደ
-
ማርች 13, 2025
ሩሲያ የተቆጣጠረቻቸውን የዩክሬን ግዛቶች እንደያዘች መቀጠል ትሻለች