በድጋሚ እየተቋቋመ ያለው አንጋፋው የሴት ጋዜጠኞች ማኅበር
ከተመሰረተ 22 ዓመታትን ያስቆጠረውና አንጋፋ እና ወጣት ሴት ጋዜጠኞችን በአባልነት ይዞ የቆየው የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙሃን ባለሞያ ሴቶች ማኅበር(ኤምዋ)ብዙዎችን አፍርቷል፡፡ ይሁንና የማህበሩ ሁለተኛ አስር ዓመት በሃገሪቱ የማኅበራት የገንዘብ ድጋፍን በተመለከተ በወጣው ሕግ ምክንያት ግን ተዳክሞና በበጎ ፍቃደኛና በጥቂት የቦርድ አባላት ጽናት ቆይቷል፡፡ ይሄ የባለሞያዎች ማኅበር በቅርቡ እየተነቃቃ በአዲስ መልክ እንቅስቃሴ ለመጀመር እየተንደረደረ ይገኛል፡፡
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ሜይ 17, 2022
ዓለም ባንክ የ300 ሚሊየን ዶላር የድጋፍ ሥምምነት ከኢትዮጵያ ጋር ተፈራረመ
-
ሜይ 17, 2022
የደራሼ ግጭት በመባባሱ መንገድ መዘጋቱን ነዋሪዎች እና አሽከርካሪዎች ገለፁ
-
ሜይ 17, 2022
የሶማሊያ ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ ውጤት እና አንድምታው
-
ሜይ 16, 2022
የኢትዮጵያው ተደጋጋሚ ድርቅ የአየር ንብረት ለውጡ ማሳያ ነው