በድጋሚ እየተቋቋመ ያለው አንጋፋው የሴት ጋዜጠኞች ማኅበር
ከተመሰረተ 22 ዓመታትን ያስቆጠረውና አንጋፋ እና ወጣት ሴት ጋዜጠኞችን በአባልነት ይዞ የቆየው የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙሃን ባለሞያ ሴቶች ማኅበር(ኤምዋ)ብዙዎችን አፍርቷል፡፡ ይሁንና የማህበሩ ሁለተኛ አስር ዓመት በሃገሪቱ የማኅበራት የገንዘብ ድጋፍን በተመለከተ በወጣው ሕግ ምክንያት ግን ተዳክሞና በበጎ ፍቃደኛና በጥቂት የቦርድ አባላት ጽናት ቆይቷል፡፡ ይሄ የባለሞያዎች ማኅበር በቅርቡ እየተነቃቃ በአዲስ መልክ እንቅስቃሴ ለመጀመር እየተንደረደረ ይገኛል፡፡
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ማርች 14, 2025
በአፍሪካ የኅይል አቅርቦት ላይ ያተኮረውና በዋሽንግተን ዲሲ የተካሔደው ጉባኤ
-
ማርች 14, 2025
የኢትዮጵያውያት ሴቶች ጥያቄ ምንድን ነው? - የአድማጭ ተመልካቾች አስተያየት
-
ማርች 13, 2025
አርቲስት አንዱዓለም ጎሣ ተጨማሪ 13 ቀናትን በእስር እንዲቆይ ፍርድ ቤት ፈቀደ
-
ማርች 13, 2025
ሩሲያ የተቆጣጠረቻቸውን የዩክሬን ግዛቶች እንደያዘች መቀጠል ትሻለች