በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በድጋሚ እየተቋቋመ ያለው አንጋፋው የሴት ጋዜጠኞች ማኅበር


በድጋሚ እየተቋቋመ ያለው አንጋፋው የሴት ጋዜጠኞች ማኅበር
please wait

No media source currently available

0:00 0:07:42 0:00

ከተመሰረተ 22 ዓመታትን ያስቆጠረውና አንጋፋ እና ወጣት ሴት ጋዜጠኞችን በአባልነት ይዞ የቆየው የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙሃን ባለሞያ ሴቶች ማኅበር(ኤምዋ)ብዙዎችን አፍርቷል፡፡ ይሁንና የማህበሩ ሁለተኛ አስር ዓመት  በሃገሪቱ የማኅበራት የገንዘብ ድጋፍን በተመለከተ በወጣው ሕግ ምክንያት ግን ተዳክሞና በበጎ ፍቃደኛና በጥቂት የቦርድ አባላት ጽናት ቆይቷል፡፡ ይሄ የባለሞያዎች ማኅበር በቅርቡ እየተነቃቃ በአዲስ መልክ እንቅስቃሴ ለመጀመር እየተንደረደረ ይገኛል፡፡

XS
SM
MD
LG