በልደት ቀኗ የልብ ሕሙማንህፃናትን የምትጠግነው
ሕይወት ታደሰ የምትኖረው ዩናይትድ ስቴትስ ነው። በየዓመቱ በልደት ቀኗ የተለያዩ ማኅበራዊ ሚዲያዎችን በመጠቀም ለኢትዮጵያ የልብ ሕሙማን ሕፃናት ገንዘብ ትለግሳለች። ሕይወት ዘንድሮ 1.2 ሚሊየን ብር አሰባስባለች። ይሄ ተግባሯ የባንክ ሂሳቧን እስከመዘጋት የሚያደርስ ፈተና ላይ ቢያደርሳትምአንዴ ተነሳስታ ቆርጣለችና “ላይፍ ፎር አፍሪካ” ብላ የሰየመችውን ድርጅት መሠረተች። ሥራዋን ለጋቢና ቪኦኤ አድማጮች አካፍላለች። /ሙሉውን ዘገባ ከተያያዘው ፋይል ያገኛሉ/
ተመሳሳይ ርእስ
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጃንዩወሪ 17, 2025
ኢትዮጵያ በሶማሊያ የሰላም ማስከበር በሚኖራት ሚና ላይ ስምምነት መደረሱን ገለጸች
-
ጃንዩወሪ 16, 2025
የትራምፕ የኢኮኖሚ ፖሊሲ ምን ሊመስል ይችላል?
-
ጃንዩወሪ 16, 2025
የጎፋ ዞን የመሬት መንሸራተት ተፈናቃዮች በቂ ድጋፍ እንዳልደረሳቸው ገለጹ
-
ጃንዩወሪ 16, 2025
የፕሬዝዳንት ባይደን የስንብት ንግግር
-
ጃንዩወሪ 16, 2025
ተፈናቃዮች “የትግራይ አመራሮች ሊመልሱን ካልቻሉ ሥልጣን ይልቀቁ” አሉ
-
ጃንዩወሪ 16, 2025
በምያንማር የታገቱ ኢትዮጵያውያን ሠቆቃ እንደሚያሳስባቸው የቤተሰብ አባላት ገለጹ