በልደት ቀኗ የልብ ሕሙማንህፃናትን የምትጠግነው
ሕይወት ታደሰ የምትኖረው ዩናይትድ ስቴትስ ነው። በየዓመቱ በልደት ቀኗ የተለያዩ ማኅበራዊ ሚዲያዎችን በመጠቀም ለኢትዮጵያ የልብ ሕሙማን ሕፃናት ገንዘብ ትለግሳለች። ሕይወት ዘንድሮ 1.2 ሚሊየን ብር አሰባስባለች። ይሄ ተግባሯ የባንክ ሂሳቧን እስከመዘጋት የሚያደርስ ፈተና ላይ ቢያደርሳትምአንዴ ተነሳስታ ቆርጣለችና “ላይፍ ፎር አፍሪካ” ብላ የሰየመችውን ድርጅት መሠረተች። ሥራዋን ለጋቢና ቪኦኤ አድማጮች አካፍላለች። /ሙሉውን ዘገባ ከተያያዘው ፋይል ያገኛሉ/
ተመሳሳይ ርእስ
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ማርች 29, 2023
የአይሻ ከተማ ለተቃውሞ መዘጋቱን ተከትሎ ኹለት ሰዎች መገደላቸውን ነዋሪዎች ገለጹ
-
ማርች 29, 2023
የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ይዞታ በአምነስቲ ዓመታዊ ሪፖርት ቅኝት
-
ማርች 29, 2023
የቤኒሻንጉል ጉሙዝ የፖለቲካ ፓርቲዎች በክልሉ የተስተጓጎለው ምርጫ እንዲካሔድ ጠየቁ
-
ማርች 29, 2023
ለንደን የሚገኙ ኢትዮጵያውያን የተቃውሞ ሰልፍ