በልደት ቀኗ የልብ ሕሙማንህፃናትን የምትጠግነው
ሕይወት ታደሰ የምትኖረው ዩናይትድ ስቴትስ ነው። በየዓመቱ በልደት ቀኗ የተለያዩ ማኅበራዊ ሚዲያዎችን በመጠቀም ለኢትዮጵያ የልብ ሕሙማን ሕፃናት ገንዘብ ትለግሳለች። ሕይወት ዘንድሮ 1.2 ሚሊየን ብር አሰባስባለች። ይሄ ተግባሯ የባንክ ሂሳቧን እስከመዘጋት የሚያደርስ ፈተና ላይ ቢያደርሳትምአንዴ ተነሳስታ ቆርጣለችና “ላይፍ ፎር አፍሪካ” ብላ የሰየመችውን ድርጅት መሠረተች። ሥራዋን ለጋቢና ቪኦኤ አድማጮች አካፍላለች። /ሙሉውን ዘገባ ከተያያዘው ፋይል ያገኛሉ/
ተመሳሳይ ርእስ
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ዲሴምበር 04, 2023
በቫሌንሺያው ማራቶን ኢትዮጵያውያን በሁለቱም ጾታዎች አሸነፉ
-
ዲሴምበር 04, 2023
በየሳምንቱ ሰኞ የሚቀርበው አፍሪካ ነክ ርእሶች
-
ዲሴምበር 04, 2023
በዐማራ ክልል የኮሌራ ወረርሽኝ የ90 ሰዎች ሕይወት እንዳለፈ ተገለጸ
-
ዲሴምበር 04, 2023
በእስራኤል-ሐማስ ጦርነት ዐዲስ የተኩስ አቁም ስምምነት የማይጨበጥ ኾኗል
-
ዲሴምበር 04, 2023
ኢትዮጵያ የሠራተኞች የደመወዝ ወለል ስምምነትን እንድታጸድቅ የሥራ ድርጅቱ ጠየቀ
-
ዲሴምበር 04, 2023
በሰሜን ጎንደር ዞን ሦስት ወረዳዎች አራት ሰዎች በረኀብ እንደሞቱ ተገለጸ