በልደት ቀኗ የልብ ሕሙማንህፃናትን የምትጠግነው
ሕይወት ታደሰ የምትኖረው ዩናይትድ ስቴትስ ነው። በየዓመቱ በልደት ቀኗ የተለያዩ ማኅበራዊ ሚዲያዎችን በመጠቀም ለኢትዮጵያ የልብ ሕሙማን ሕፃናት ገንዘብ ትለግሳለች። ሕይወት ዘንድሮ 1.2 ሚሊየን ብር አሰባስባለች። ይሄ ተግባሯ የባንክ ሂሳቧን እስከመዘጋት የሚያደርስ ፈተና ላይ ቢያደርሳትምአንዴ ተነሳስታ ቆርጣለችና “ላይፍ ፎር አፍሪካ” ብላ የሰየመችውን ድርጅት መሠረተች። ሥራዋን ለጋቢና ቪኦኤ አድማጮች አካፍላለች። /ሙሉውን ዘገባ ከተያያዘው ፋይል ያገኛሉ/
ተመሳሳይ ርእስ
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጁላይ 26, 2024
የኢትዮጵያውያኑ ባህላዊ ማዕድ እና አብሮነት ታዛ - በሚልዋኪ
-
ጁላይ 26, 2024
የፕሬዝደንት ጆ ባይደን ንግግር
-
ጁላይ 23, 2024
አምስት ሚሊዮን ኢትዮጵያውያንን በኮዲንግ ሞያ የማብቃት መርሐ ግብር ይፋ ኾነ
-
ጁላይ 22, 2024
የነዋሪዎች አስተያየት በፕሬዝደንት ባይደን ውሳኔ ላይ
-
ጁላይ 18, 2024
ጄ. ዲ. ቫንስ “አሜሪካ ትቅደም” መሪ ቃላቸው እንደሆነ አስታወቁ