ዋሽንግተን ዲሲ —
የአሜሪካ ድምጽ አዲስ ገጾች በ2020
በተገባደደው የአውሮፓውያኑ አዲስ ዓመት 2020 የአሜሪካ ድምጽ የአፍሪቃን ዋና ክፍል ውጥኖች በወፍ በረር መልከት እናደርጋለን። ሻገር ብለንም የኢትዮጵያን የመገናኛ ብዙኃን ምሕዳር እንቃኛለን - በጋዜጠኞች የጠረጴዛ ዙሪያ ውይይት።
የአሜሪካ ድምጽ የአፍሪቃ ዋና ክፍል ዲሬክተር ንጉሴ መንገሻ እና የአፍሪካ ቀንድ ፕሮግራሞች መራሔ ኤዲተር ትዝታ በላቸው ከራዲዮ መጽሔት አዘጋጅና አቅራቢ አሉላ ከበደ ጋር ይወያያሉ።