በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የቅርቡ የኦሮምያ ሁከት ያስከተለው ጫና


Addis Ababa City
Addis Ababa City

በቅርቡ ኦሮምያ ውስጥ የተነሳው ሁከት የቀጠፈው ህይወት ቁጥርና የወደመው ንብረት ግምት ምን እንደሚመስል ዛሬ በብዙ መንገድ እየተነገረ ነው።

በዚህ ሁሉ የአኀዝ ዝርዝርም ሆነ የሁኔታዎች ዘገባ ውስጥ ግን በተጎችዎቹ ላይ የደረሰውና እየደረሰ ያለውን የአካል ሥቃይና የመንፈስ ስብራት ሙሉ በሙሉ ማየት አይቻልም።

ያሳለፉትን ስቃይ ልክ የሚያውቁት የስቃዩ ሰለባዎች ብቻ ናቸው።

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ

የቅርቡ የኦሮምያ ሁከት ያስከተለው ጫና
please wait

No media source currently available

0:00 0:08:32 0:00


XS
SM
MD
LG