በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

78ኛው የድል ቀን


ቀዳማዊ ኃይለሥላሴ
ቀዳማዊ ኃይለሥላሴ

ዛሬ ልክ የዛሬ 78 ዓመት የፋሽስት ጣልያን ወራሪ ኃይል ድል ተነስቶ ከተባረረ በኋላ ዋና ከተማዪቱን በያዘ ልክ በአምስት ዓመቱ ቀዳማዊ ኃይለሥላሴ አዲስ አበባ ተመልሰው ገቡ።

Haile Selassie Enters Addis Ababa
Haile Selassie Enters Addis Ababa

ኢትዮጵያን የምጣኔ ኃብት ቅኝ አድርጎ ለመያዝ ወጥኖ የነበረው የወቅቱ የጣልያን መሪ ሃሣቡ ተሣክቶለት ቢሆን ኖሮ ኢትዮጵያንና ግዛቱ ያደረጋትን የጣልያን ሶማሊላንድን ቀላቅሎ አሥር ሚሊየን ጣልያናዊያንን የማስፈር ሕልም ነበረው።

ዛሬ፣ ሚያዝያ 27 በኢትዮጵያ የአርበኞች፣ የድልና የነፃነት ቀን ነው። ለመላ ኢትዮጵያዊያን፣ እንዲሁም በዓለም ዙሪያ ላላችሁ የነፃነት ቤተሰቦች በሙሉ እንኳን አደረሳችሁ።

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG